የኢትዮጵያ የታክስ ህግ ጠቀሜታ - mor

Nested Applications

Asset Publisher

Asset Publisher

News

  • The permanent committee of plan, budget and finance has evaluated the four-month performance of   the Ministry of Revenues and the Customs Commission. Wed, 13 Dec 2023
The permanent committee of plan, budget and finance has evaluated the four-month performance of   the Ministry of Revenues and the Customs Commission.
  • Excise tax training  Wed, 13 Dec 2023
Excise tax training 
  • The World bank's willingness to support the revenue sector Mon, 11 Dec 2023
The World bank's willingness to support the revenue sector

services

Our Services

 

 

 

 

Asset Publisher

Nested Applications

Asset Publisher

null የኢትዮጵያ የታክስ ህግ ጠቀሜታ

 

የኢትዮጵያ የታክስ ህግ ጠቀሜታ

የኢትዮጵያ የታክስ ህግ ጠቀሜታ

የታክስ ሥርዓትና የታክስ ህግ ዓላማ በዋናነት ለልማትና ለአገራዊ በጀት የሚያስፈልገውን ወጪ በታክስ ገቢ መሸፈን ቢሆንም ሌሎች በርካታ ጠቀሜታዎችም አሉት፡፡ ከጠቀሜታዎቹ ውስጥ፡-

  • የፊሲካል ፖሊሲው መሣሪያ በመሆን የመንግስትን ሁለንተናዊ አቅም መገንባት፣
  • ኢንቨስትመንትን በመሳብ
  •  ኢኮኖሚውን ማረጋጋት፣
  •  የሥራ ዕድል መፍጠር፣
  •  የሥራ ተነሳሽነትን ማሳደግ፣
  •  ልማትንና ዕድገትን ማፋጠን፡፡
  • የሃብት ክፍፍልን ፍትሃዊ ማድረግ፣
  • ቁጠባን ማበረታታት ከጠቀሜታዎቹ ውስጥ ጥቂቶቹ ናቸው።

important links